የጋዜጠኛ ተመስገን ምስክሮች በፍርድ ቤት
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 16ኛ የወንጀል ችሎት ልደታ ምድብ በዚህ ዉሎዉ ጋዜጠኛ ተመስገን ያቀረባቸዉን ሁለት የመከላከያ ምስክሮችን ቃል አድምጧል። ችሎቱ የሶስተኛ ምስክር ቃል ለማዳመጥ ለሐምሌ 23 ቀን 2005 ዓ,ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል። የፍርድ ቤቱን ዉሎ የተከታተለዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ
No comments:
Post a Comment