Sunday, June 30, 2013

የኢህአዳግ ታንክና ባንክ


ግርማ ሠይፉ ማሩ
ይህንን ርዕስ የወሰዴኩት አቶ ገብሩ ገብረማሪያማ የኦሮሞ ፌዳራሉስት ኮንግረስ አባሌ ከኢሳት ጋር ባቀረቡት ቃሇ መሌሌስ መነሻ ነው፡፡ የምርጫ ቦርዴ ሇምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት መነሻ አንዴ አንዴ የምክር ቤት አባሊት የሰጠሁትን አስተያየት መሰረት አዴርገው ከጠርዝ የወጣ አስተያየት ሲሰጡ ነበር፡፡ ከነዚህ አስተያየቶች ዋነኛው የነበረው በቅርቡ በተካሄዯው በእነርሱ ፍትሃዊና ትክክሇኛ በእኛ ፌክ ምርጫ ተቃዋሚዎች ያሌተሳተፉት የእናቴ ቀሚስ አዯናቀፈኝ በሚሌ ነው፡፡ የሚሌ የነበረ ሲሆን ከአቶ ገብሩ አሰተያየት ጋር ስሇገጠመሌኝ ሌዋሰው ወዯዴኩ፡፡
Read more: http://www.ethiomedia.com/abc_text/eprdf_tank_and_bank.pdf

No comments:

Post a Comment