
ግርማ ሠይፉ ማሩ
ይህንን ርዕስ የወሰዴኩት አቶ ገብሩ ገብረማሪያማ የኦሮሞ ፌዳራሉስት ኮንግረስ አባሌ ከኢሳት ጋር ባቀረቡት ቃሇ መሌሌስ መነሻ ነው፡፡ የምርጫ ቦርዴ ሇምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት መነሻ አንዴ አንዴ የምክር ቤት አባሊት የሰጠሁትን አስተያየት መሰረት አዴርገው ከጠርዝ የወጣ አስተያየት ሲሰጡ ነበር፡፡ ከነዚህ አስተያየቶች ዋነኛው የነበረው በቅርቡ በተካሄዯው በእነርሱ ፍትሃዊና ትክክሇኛ በእኛ ፌክ ምርጫ ተቃዋሚዎች ያሌተሳተፉት የእናቴ ቀሚስ አዯናቀፈኝ በሚሌ ነው፡፡ የሚሌ የነበረ ሲሆን ከአቶ ገብሩ አሰተያየት ጋር ስሇገጠመሌኝ ሌዋሰው ወዯዴኩ፡፡
Read more: http://www.ethiomedia.com/abc_text/eprdf_tank_and_bank.pdf
No comments:
Post a Comment