Aweramba

Saturday, November 2, 2013

የለንደኑ መሰሪ ቄስ ከወያኔ ደህንነቶች ጋር ለመምከር አዲስ አበባ ገቡ November 2, 2013


አባ ግርማ ከበደ ቤተ ክርስቲያንን ከነ ሕዝቧ ለመሸጥ የተዋዋሉበትን የክፍያ ቼክ ለመረከብ ይመስላል ለንደንን በስውር በመልቀቅ በዛሬው ዕለት (31/10/2013) አዲስ አበባ መግባታቸው ተረጋገጠ።

Aba Girma of London in Addis Ababa
ኣባ ግርማ ከበደ በቦሌ አይሮፐላን ማረፈያ ፡ ፎቶ -1
ርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በስደት ሃገር በስደተኛው ሕዝብ ከተመሠረተች 40 ዓመታትን ያስቆጠረች ሲሆን ከሁሉም በላይ ግን በተለይ ባለፉት 5 ዓመታት አባላቷ ባደረጉት ከፍተኛ ጥረትና ርብርቦሽ ገንዘብና ጉልበታቸውን አስተባብረው ከፍተኛ ዋጋ ያለው ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ከነ መኖሪያ ቤቱ (Vicarage) በመግዛት ቤተ ክርስቲያኗ በእንግሊዝ ሃገር ለትውልድ የሚተላለፍ የህንፃ ቤተ ክርስቲያን ቅርስ ባለቤት ለመሆን አብቅተዋታል።
ይህንን ህንፃ ቤተ ክርስቲያንና የመኖሪያ ቤቱ (Vicarage) ለመግዛት የሚያስችል £1.700.000 (አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ፓውንድ) ወይም ደግሞ በኢትዮጵያ ብር ሲሰላ 51 ሚሊዮን ብር ለማዋጣት የተቻለው የቤተ ክርስቲያኑ አባላት፤ ደምወዝተኛው ከደምወዙ ቀንሶና ከልጆቹ አፍ ነጥቆ፤ እንዲሁም ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚረዳው ዘመዱ ጋር አብቃቅቶ ሲሆን ስራ የሌለውም ሆነ ለመሥራት አቅም የለለው የአካል ጉዳተኛ ደግሞ ከመንግሥት ከሚሰጠው ድጎማ ላይ ከዕለት ጉርሱ በመቀነስ፤ ተጧሪውም ከጡረታ አበሉ በመቀነስ ወገቡን አስሮ ለሃይማኖቴና ለቤተ ክርስቲያኔ ካልሆነ ለምን ሊሆን ነው በማለት በመለገሱና ከልቡ በመሥራቱ ነው።
በመጀመሪያ የግዢ ውል ሲፈረምና የቤተ ክርስቲያኑ Leasehold ዝውውር ሲደረግ በUK የመሬትና የንብረት ይዞታ ህግ መሠረት ንብረቱ ሊያዝ ከሚችልባቸው ሁለት መንገዶች አንዱ ከ1-4 በሚደርስ ሰው በመሆኑ ሁለት ካህናትና ሁለት ምእመናን እንዲሆኑ ተደረገ። እነሱም አባ ግርማ ከበደ፤ ቄስ ዳዊት አበበ፤ ወ/ት ትዕግሥት ታደስ እና አቶ ታዬ ኃይሉ ይባላሉ።
የቤተ ክርስቲያኑ ግዢ ዕዳው ተከፍሎ እንዳለቀም እነዚሁ አራት ሰዎች Free hold ሰነድ ላይ ንብረቱን በስማቸው በአደራ ይዘውት እንዲቀጥሉ ተደረገ፡፡ ዕዳው ተከፍሎ ባለቀ ማግሥት ግን አባ ግርማ ከበደ በውስጥ መተዳደሪያ ደንብ ማሻሻያ ረቂቁ ምክንያት ስማቸው ከቤተ ክርስቲያን ንብረት ባለቤትነት መዝገብ ላይ የሚነሳበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላላ በሚል ስጋት ሕዝቡ በረቂቁ ላይ እንዳይወያይና እንዳይወስን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ አስደረጉ።


ይህ ቪዲዮ በሎንደን የኢትዮጵያ ኢምባሲ አደራጅቶ ያሰማራቸው ጋጠወጦች ቤተክርስቲያኗን የመሰረቱትን አዛውንቶች ሲዘልፉና ሲያዋክቡ ያሳያል፣

video link.http://www.youtube.com/watch?v=FeNKC0eNaYU

Posted By.Dawit Demelash

http://ecadforum.com/Amharic/archives/10104/

Posted by freedom at 2:51 PM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest

Saturday, October 12, 2013

ESAT DC Daily News 09 Oct 2013 ethsat.com

http://ethsat.com/video/esat-dc-daily-news-10-oct-2013/
ESAT DC Daily News 09 Oct 2013
ethsat.com
Posted by freedom at 9:36 AM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest

ESAT Breaking news Oct 11, 2013

ESAT Breaking news Oct 11, 2013

LIKE?
SHARE
Posted by freedom at 9:28 AM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest

Thursday, September 26, 2013

A must-watch ESAT Special on Ginbot 7 Meeting in Washington DC (Part 1)


     September 26, 2013           

 
Editor’s Note: On Sunday September 22, 2013, the Ginbot 7 leadership had a very revealing and open discussion in Washington DC meeting like it has never had before . As you know, the issue of working with Eritrea has been a bone in the throat for G7 as well as for its supporters around the world. Many have argued against using Eritrea as a spring board to wage an armed struggle against TPLF.
Opponents claim that Eritrea can not be trusted based on their experience with Isayas Afeworki so far and his public rhetoric as it relates to Ethiopia. They may have a point. But the problem is that they don’t practice the position they defend or argue for. They don’t provide an alternative and actually implement that alternative. For example, they don’t answer to the question of where to wage an armed struggle and show us the way by an example.  They don’t. For instance, what don’t they find a place within Ethiopia and wage an armed struggle? What do they go and practice what they preach instead of simply analyzing and arguing from the comfort of their homes in the West. What they do is simply disagree and sometimes with bitterness and even animosity against G7 position towards Eritrea.
Instead of making an honest and logical attempt to convince and win our support, those who oppose G7′s position in Eritrea use intimidation, name callings, insults, put downs and inuendos to impose their opinion on G7 and its supporters. But the irony is that these forces claim to believe and fight for democracy in Ethiopia and yet they impose their position on others. G7 has repeatedly expressed the right of any political entity to follow a path it believes in without imposing its policy or belief on any one else except asking their support.
G7 has often made clear that it does not oppose other political parties who pursue a political path different than its own. It is interesting whether we know how to win support with a clean logical argument backed by results in the ground instead of an endless ineundos and name callings. 
Those who opposes G7 are not all  in the same wave length. Pro-TPLF mercenaries like Awramba Times editor are going against G7 to accomplish their paid assignments. There is no surprise about them. They are part of the package. There is also a second group that questions and suspects a multi-national political force like G7 for fear of revenge by TPLF victims in the form of genocide or a lesser nationwide violence against the Tigrian population.
 These group has a legitmate fear. But opposing such a political force as G7 is not a solution to their fear. In fact, a force such as G7, if strengthened, may help stabilize the country by preventing a possible chaos and ethnic violence in Ethiopia when TPLF collapses.
And there is a third group. These are political organizations who are competing for power in Ethiopia after TPLF. They believe if they don’t cook the dish, it does not taste good. They want power at any cost and by any means necessary. They are ego-driven and uncompromising. Nothing satisfies them until they are in power to implement their belief. They oppose everything any opponent does. They deliberately or honestly believe that truth is on their side. Doing so is wounding their ego and it is relinquishing the possibility of power in Ethiopia.
There is one final group which I consider innocent but suspicious. Our story with Eritrea is full of suspicions and actual heart-breaking experience due to the war waged between Ethiopia and Eritrea for over 40 years now. They don’t trust anything related to Eritrea no matter who said what including God. These group has a legitmate concern but suspicion should not tie our hands and prevent us from doing what needs to be done. Our situation today is desperate. TPLF has done and still doing all it can to destroy our people and country. These suspicioius group should know that there are times in life when you have to do what you got to do to get out of a rock and hard place by swallowing our pride and controlling our suspicion.There is a saying in our country,” ቀን እስኪአልፍልህ የአባትህ ባርያ ይግዛህ” that we should follow. These group has no alternative except to give it a try while holding its suspicions. At this point, all of us have one universal enemy. And we have to focus on it. And that is TPLF. And it is wise to talk about our differences after we free Ethiopia from TPLF by any means necessary.
The G7 leadership has directly presented the question in a ‘take it or leave’ it manner to the audience and the Diaspora watching on ESAT.
Berhanu and Andi 5
Click the image above to watch the G7 meeting in DC on September 22, 2013
Ato Andargachew Tsige, secretary of G7, has explained in detail about the Eritrean question during the meeting. It may be hard to tell if every body is convinced. With all their suspicions remaining, there is no doubt many may be considering to give G7′s policy on Eritrea a chance, if it has any possibility of working, given the dire and critical circumstances Ethiopia has found itself at this time. 
There is no sure thing in life as well as in struggle. You take chances and you take risks. Not a blind risk but a pragmatic one based on the circumstances you found yourself boxed in. Not taking that risk, no matter how difficult, is committing a self-inflicted suicide. You put all your options on the table. And you pick the one with the least risk. And then you move on.
 And if not, the choice is to get stuck in some meaningless and fruitless activity and continue to waste time, money and even lives for nothing and finally give up and be forgotten. G7 seems to have made a decision to take the least risky option, according to Ato Andargachew Tsige, and is pursuing it with resolve. 
And for those of us with an apposing view, let us do what we believe in without imposing our position on G7 and its policy towards Eritrea. According to Ato Andargachew Tsige, G7 is not imposing its position on any person or political entity. He said they don’t oppose the positions other political organizations are taking when it comes to Eritrea or any other political position.
The take home message is that, we in the opposition camp, should all follow our individual political choices in our quest to remove TPLF from power without attacking each other. We all don’t have to come to the same conclusion. Let us just disagree without being disagreeable. There is no need to vehemently be involved in slash and burn campaign against a position we don’t agree on. First, it is not democratic. Second, it is nasty. We will sound like the dictators we claim to hate like Mensgistu and Meles. No one party or person has the monopoly on the truth of what works best to bring TPLF down. The only way to establish that truth is based on the results of a given policy on the ground. And let us all give a chance, with patience, to see what works with our suspicions still intact
Posted by freedom at 3:15 PM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest

እንደ ቆራጥ ንስር ፓይለቶቹ…


26351fb59e29fb0a1375427042
September 26, 2013
ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያውያን ዘንድ ዋና የመነጋገሪያ አርዕስት የነበረው አራት የአየር ሃይል አብራሪዎችና አስልጣኝ መኮንኖች ከዘረኞቹና ከዘራፊዎቹ ጎራ ወጥተው ወደ ነፃነት ታጋዮች ጎራ የመቀላቀላቸው ጉዳይ ነበር። እነዚህ ቆራጥና አገር ወዳድ አብራረዎች የወሰዱት እርምጃ ወገንን የሚያኮራና ከፍተኛ ጀግንነትን የሚጠይቅ ትልቅ ውሳኔ ነው።ይህ ውሳኔ ሰው ባጣች አገር፤ጀግና ባጣች አገር፤ለአገር ለወገን ተቆርቋሪ ባጣች አገር ውስጥ ትልቅ ተስፋ ሰጪ ነው። የኢትዮጵያ ህዝብ በያለበት በተለያየ መንገድ ይህን የጀግና ውሳኔ የወሰኑ ልጆቹን እያደነቀም እያመሰገነም ይገኛል::
የግንቦት ሰባት ንቅናቄም ይህን የጀግና ውስኔ የወሰኑ ወንድሞቹን እንኳን ተወለዳችሁ፤ እንኳንም ተማራችሁ፤ እንኳንም ወደ ነፃነቱ ትግል ተቀላቀላችሁ እያለ ደስታውንና ለጀግኖቹ ያለዉን ከፍተኛ አክብሮት ይገልፃል። ውሳኔያችሁ ከፈርዖን ቤተ-መንግስት ምቾት ይልቅ ከህዝቤ ጋር መሰደደ ይሻለኛል ያለውን የታላቁን ሰው የሙሴን ውሳኔ ይመስላልና የወሰዳችሁትን ትክክለኛ እርምጃ ትውልድ ምን ግዜም አይረሳዉም።
የእነዚህ ቆራጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ልጆች፣ ሙያና ችሎታ ስጋዊ የሆነ ፍላጎታቸውን ለማርካት ከበቂ በላይ ነው።ከዘረኞቹና ከቃየላውያኑ ቡድኖች ጋር እየተሞዳሞዱ ለመኖርም የሚሳናቸው አልነበሩም።ሆኖም ግን ዘረኞቹ(ህወሃቶች) የሚፈፅሙትን ግፍ ተሸክመው ፤ብኩርናቸውን ሽጠው እና ከሰው ተራ ወርደው ለመኖር ሂሊናችው አልፈቀደላቸውም።ለሚበላና ለሚጠጣ ከንቱ ነገር ብለው ጥቂት ዘረኞችን ተሸክሞ ከመኖር ይልቅ የነፃነቱን መንገድ መርጠዋልና ጀግኖች ብለን ብናወድሳቸው ተገቢ ይሆናል። እንዲህ ዓይነቱን ውሳኔ የሚወስን ሃሞተ ኮስታራ ጀግና እንጂ ሌላ አይደለም።
አሁንም ለራሳችሁ ክብር ያላችሁና ተመሳሳይ እርምጃ ለመዉሰድ በዝግጅት ላይ የምትገኙ የአገር መከላከያ አባላት እንዳላችሁ እናውቃለን። ቅምጥሎቹ ጄኔራል ተብየዎች ከድሃ ወገኖቻችሁ ላይ የዘረፉትን ዘርፈው አገሪቷን ጥለው መሄድ ጀምረዋል። ቀሪዎችም የዘረፉትን የድሃ ንብረት ወደ ውጪ አገር እያሸሹ እንደሆነም ይታወቃል።በአጠቃላይ በእናንተ ምርኩዝነት አገራችንን እያፈራረሷት፤ህዝቧንም እያወረዷት ነው።የህዝቡም መከራና እሮሮ ተወርቶ የሚያልቅ አይደለም።እንዲህ አይነቱን ግፍና በደል እያዩ ከንፈር መምጠጥ እያበቃ ነው።እንግዲህ አሁን እኔ ብቻየን ምን አደርጋለሁ የሚባልበት ግዜ እያለፈ ነው።ጋሻ መከታ እና የኋላ ደጀን የሚሆኗችሁ ብዙ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዉያን በየቦታው አሉ።ብትወድቁ የሚያነሷችሁ፤ብትደሙ ደማችሁን የሚያብሱላችሁ፤ብትሰው መስዋእትነታችሁን ለትውልድ የሚዘክሩላችሁ ወገን አለላችሁ።አትፍሩ። ከዘረኞቹ መንደር ወጥታችሁ የነፃነቱን ትግል እንድትቀላቀሉ ወገናዊ ጥሪያችንን እናቀርብላችኋለን።
ህውሃት ማለት የዘራፊዎች እና የጨካኝ ነፍሰ ገዳዮች ስብስብ መሆኑን ያለምንም ጥርጥር ማመን አለባችሁ።ህወሃት ስንቱን አርዶ፤ስንቱን ገድሎ፤ስንቱን አጥፍቶ፤የስንቱን ኑሮ በትኖ፤ስንቱን ዘርፎ ባዶ እጁን አስቀርቶ በትረ ስልጣኑን እንደያዘ ምስክር የሚያስፈልገን አይደለም።
የህውሃት ዘረኝነትና ዝሪፊያ የቆጨህ እና ለራስህ ክብር ያለህ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ተነስተህ ትግሉን ተቀላቀል።እነዚህን ግፈኞች የሚፈፅሙትን በደል እያዩ ዝም ማለት ግፉን ከመደገፍ ተለይቶ የሚታይ አይደለም።እናንተ ለራሳችሁ፤ ለወገናችሁና ለአገራቸችሁ ክብር ያላችሁ ዜጎች ዝም በማለታችሁ ህወሃቶች ዝምታችሁን እንደ በጎ ፈቃድ ቆጥረውት የግፍ ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው ሊመልሱ ፈቃደኞች አልሆኑም።በማን አለበኝነታችውም ፀንተው ቆመዋል።እነዚህን ግፈኞች በቃ ለማለት ግዜው ደርሷልና የነፃነቱን ትግል ሳትዘገዩ አሁኑኑ ተቀላቀሉ።
እኛም ወደ ነፃነት ትግሉ እንድትቀላቀሉ ጥሪ ስናደርግላችሁ ለአገራችን ክብርና ለወገኖቻችን በሰላም መኖር ስንል ቆርጠን የተነሳን መሆናችንን ልንገልጽላችሁ እንወዳለን።የግንቦት ሰባት ንቅናቄ በምንም ሁኔታ በዘረኞች እጅ ተንቆና ተዋርዶ መኖርን አይቀበልም።እንዲህ ዓይነቱን ውርደት ተቀብሎ ለመኖር ሰው መሆናችን ይከለክለናል።እነዚህን ዘራፊዎች ተሸክመን ከመኖር ከነፃነታችን ጋር አያቶቻችን በተሰውበት ተራራ ላይ ቆመን መሰዋትን እንመርጣለን።አሁን ተነስተናልና የሚያቆመን የለም። እግዚአብሄርም መንገዳችንን ያከናውንልናል። ኑ ሀገርን ለማዳን የነጻነት ትግሉን ጎራ ተቀላቀሉ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
Posted by freedom at 2:54 PM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest

Sunday, September 22, 2013

የዛሬው የሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ ፎቶና የሚያሰሟቸው መፈክሮች በጥቂቱ !! September 22, 2013

የዛሬው የሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ ፎቶና የሚያሰሟቸው መፈክሮች በጥቂቱ !!

September 22, 2013

በአሁኑ ሰዓት ሰማያዊ ፓርቲ ከሶሰት ወር በፊት የጠራውን ሰልፍ እያካሄደ ይገኛል:: ሰልፉ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮ ነበር የሰልፉ መድረሻ መሰቀል አደባባይ ቢሆንም ሕዝቡ አራት ኪሎ አካባቢ ሲደርስ የአዲስ አበባ ፓሊሶች ሰልፈኛውን ወደ መሰቀል አደባባይ እንዳይሄድ ሲያግዱ የፌድራል ፓሊስ ደግሞ በርቀት እየተመለከተ ነው::ሰልፈኞቹ ወደ ስማያዊ ፓርቲ ቢሮ እንዲመለስ ተደርጓል ሕዝቡ ግን ድምጹን ከማሰማት ወደኋላ አላለም
ርዮት ትፈታ !! ውብሽት ይፈታ !! እሰክንድር ይፈታ !! አንዷለም ይፈታ !!! አቡበከር ይፈታ !!! ፍትህን መጠየቅ አሽባሪነት አይደለም !! ነፃነት እንፈልጋለን !! እኛ አሽባሪ አይደልንም !! ፍትሕ እንፈልጋለን !!! የሙሰሊም ኮሚቴ ይፈቱ !!! ዜጎችን ማፈናቀል አግባብ አይደለም !!! አንለያይም !!! አንለያይም !! ፍትህን ያሉ ቃልቲ ገቡ!! አሽባሪ አይደለንም !! ፍትህ ናፈቀኝ !! ድምፃችን ይሰማ!! ፍትሕ እያሉ ቃልቲ ገቡ !! ውሽት ሰለቸን !! ፍትህ ናፈቀን !!Blue party Blue Party Blue party Blue Party Blue Party Blue Party
Posted by freedom at 6:29 AM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest

Wednesday, September 18, 2013

ጠቀሚ እና ወሳኝ መረጃ በኢትዮዽያ ለምትገኙ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች በሙሉ!


ጠቀሚ እና ወሳኝ መረጃ በኢትዮዽያ ለምትገኙ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች በሙሉ!

ገዢው ፓርቲ በፌስቡክ ህዝብን ያነሳሳሉ ትግሉን ይመራሉ ብሎ ያሰባቸውን በኢትዮዽያ ውስጥ የሚገኙ ወጣት የፌስቡክ ተጠቃሚዎችን እና አክቲቪስቶችን ወደ ማእከላዊ ለመወርወር እየተዘጋጀ ነው።
ለስውር አላማው ይረዳው ዘንድ የonline user’s location finder ሶፍትዌር በስራ ላይ አውሏል።
ነገር ግን ይህ ሶፍትዌር የፌስቡክ ተጠቃሚዎችን
ትክክለኛ መገኛ እና ቦታ ይፋ ማድረግ የሚችለው
የፌስቡክ ተጠቃሚዎቹ ቻት በሚያደርጉበት ወቅት ነው።
እናም ኢትዬጵያ ውስጥ ያላቹህ ወንድሞች እና እህቶቻችን ፌስቡክ ስትጠቀሙ ቻቱን ኦፍ(off) በማድረግ እና የማታውቁትን ግለሰብ ቻት ባለማድረግ ከተንኮለኞች ሴራ እንጠበቅ፡፡
ከነፃነት ጐህ
Posted by freedom at 4:14 PM No comments:
Email ThisBlogThis!Share to XShare to FacebookShare to Pinterest
Older Posts Home
View mobile version
Subscribe to: Posts (Atom)

Total Pageviews

Blog Archive

  • ▼  2013 (247)
    • ▼  November (1)
      • የለንደኑ መሰሪ ቄስ ከወያኔ ደህንነቶች ጋር ለመምከር አዲስ አበባ ገቡ Novem...
    • ►  October (2)
    • ►  September (29)
    • ►  August (68)
    • ►  July (95)
    • ►  June (52)

About Me

My photo
freedom
just freedom!!!!!
View my complete profile

POLETICAL PARTIS

  • Democratic Change norway
  • democratic change
  • GINBOT 7

ETHIO NEWS AND VIEWS

  • Amnsty
  • Abamela
  • ETHIOMEDIA
  • ZEHABESHA
  • ECADFORUM

RADIO

  • DC Radio
  • VOA
  • Addisdimts Radio
  • DW AMHARIC
  • ETSAT RADIO

TV

  • Esat Tv

Translate

Contact me

Name

Email *

Message *

Ethereal theme. Powered by Blogger.