ሮመዳንና የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥያቄ
JULY 10, 2013

ዶቼቬለ ያነጋገረው አንድ ሙስሊም በፆሙ ወራትም ቢሆን ሙስሊሙ ከዚህ ቀደም ለመንግሥት ያቀረባቸው 3 ጥያቄዎች እንዲመለሱ በተጨማሪ የታሰሩት የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትም እንዲፈቱ መጠየቁን እንደማያቋርጥ አስታውቋል ።
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ከዚህ ቀደም ያቀርቧቸው የነበሩ ህገ መንግሥታዊ የመብት ጥያቄዎችን ዛሬ በተጀመረው የሮመዳን ወር ማቅረብ እንደሚቀጥሉ ተገለፀ ። ዶቼቬለ ያነጋገረው አንድ ሙስሊም በፆሙ ወራትም ቢሆን ሙስሊሙ ከዚህ ቀደም ለመንግሥት ያቀረባቸው 3 ጥያቄዎች እንዲመለሱ እንዲሁም የታሰሩት የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ መጠየቁን እንደማያቋርጥ አስታውቋል::
No comments:
Post a Comment